Solomon Meazaw Terefe

Solomon  Meazaw  Terefe

Share

Working for the prevalance of justice and serving the people

ይህ የምዕራብ ጎንደር ዞን ፍትህ መምሪያ የፌስቡክ ፔጅ ሲሆን አላማችን በዞኑ የህግ የበላይነት ተከብሮ ሰላም እና ልማት እንዲረጋገጥ መስራት ሲሆን በገፃችን የመረጃ ተደራሽነትን እናረጋግጣለን።
በተቋሙ በኩል የተሰሩ ስራዎች አስተማሪ ፍርዶች ለህብረተሰቡ ይፋ ይደረጋሉ።በህብረተሰቡ የሚሰጡንን ግብረ መልሶች አስተያየቶች ተቀብለን ለለውጥ እንሰራለን።

07/06/2026
02/06/2026

Long live my grand mom!

Photos from Solomon  Meazaw  Terefe's post 19/05/2026

ለተከሳሸ በጋዜጣ ጥሪ መጥሪያ ደርሶታል የሚባል መቸ ነው?
አንድ ተከሳሽ በጋዜጣ ጥሪ ተደርጎለት ክስ የቀረበበት ስለመሆኑ እውቋል የሚል ግምት ሊወሰድ የሚገባው አገር አቀፍ ስርጭት ባለው ጋዜጣ ጥሪ የተደረገለት መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ እንጂ በአንድ ክልል ብቻ ተደራሽ በሆነ ጋዜጣ ብቻ ጥሪ መደረጉን መጥሪያ እንዳደረሰው ማረጋገጫ አድርጎ በመውሰድ እና መጥሪያ ደርሶታል የሚል ግምት በመውሰድ ጉዳዩን ተከሳሹ በሌለበት አይቶ ውሳኔ መስጠት በሕገ-መንግሥቱ ለተከሰሱ ሰዎች የተረጋገጠላቸውን መሠረታዊ መብት የሚጥስ ስለመሆኑ ።
@የሰ/መ/ቁ፦ 173967 v.24

Photos from ስለሕግ's post 14/05/2026
Photos from Jura Legal Update's post 13/05/2026
Photos from መድሎተ ሕግ's post 12/05/2026
Photos from ጠበቃ አደም ሰይድ ከማል's post 07/05/2026
Want your practice to be the top-listed Law Practice in Metema?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Website

Address


Metema