Merit Language Center

Merit Language Center

Share

Merit Language Center is offering English Language for beginners, intermediate and advanced students

ለመማር ሲመጡ ደብተርም ሆነ እስኪብርቶ አያስፈልግዎትም!! የቋንቋ መመዘኛው መስማትና መናገር ነው፡፡

Merit Languages – Everyone could learn 23/06/2024

ሜሪት የቋንቋ ማዕከል
የክረምት ኮርስ
የክረምት ወራት ኮርስ ምዝገባ ተጀምሯል፡፡
በዚህ ዓመት ከአምና ወርሃዊ ክፍያ ላይ ጭማሪ አላደረገም፡፡
የሞባይል አፕ ማለቁ ተከትሎ የትምህርት አሰጣጡን ግን በእጅጉ አሻሽሎታል፡፡
በሁለት ወራት ወር መናገር እንደምናስችልዎ እርግጠኛ ነን፡፡
ለመማር ደብተርም ሆነ እስኪቢርቶ አያስፈልግም፡፡
አዲስ የማስተማሪያ ሥነ ዘዴ ለመሆኑ እርስዎ ምስክር ይሁኑ!!
በርቀት ላይ ላሉ በዙም እናስተምራለን፡፡
የሞባይል አፑን merit app ብለው በማውረድ ይማሩ!!
የሞባይል አፑ እስከ ሐምሌ 7 ድረስ የሚቆይ ከፍተኛ ቅናሽ አለው፡፡
በአካል ለመማር አድራሻ ፡-
መርካቶ አመዴ ገበያ አጠገብ የንጋት ብርሃን ሕንፃ 3ኛ ፎቅ
ሜክሲኮ ኬኬር ወረድ ብሎ አይመን ሕንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ያገኙናል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ 0922 082408 ይደውሉ፡፡

Merit Languages – Everyone could learn እንኳን ወደ ሜሪት የቋንቋ ማዕከል በደህና መጡ!! ሜሪት ከተመሰረተ 20 ዓመት የሆነው አንጋፋ ተቋም ነው፡፡ ሜሪት አዲስ የቋንቋ መተግበሪያ ፈጥሯል፡፡ በእንግሊዘኛ ቋንቋ ራሳቸውን ማሻሻል...

12/07/2023

የሜሪት የሞባይል አፕ ያውርዱ
www.meritlanguage.com

ቴሌ ቪዲዮ በመተያየት ይማሩ!!

በአካል መርካቶ የንጋት ብርሃን ሕንፃ አመዴ ፊትለፊት
ወይም ሜክሲኮ አይመን ሕንፃ ኬኬር ጎን መጥተው ይማሩ!!

ለተጨማሪ መረጃ 0922082408:ይደውሉ

www.meritlanguage.com

31/01/2018

Unethical Africa leaders have discussed on corruption. These leaders want to stay on power forver. To stay in power as legacy is the manfestation of being corrupt.

I want to be corrupted requesting them to show me how to steal. Being a thief is a business in Africa.

Unforunately, after they took nap in meeting hall, they start sharing exprience how to steal, where to conceal and when to have fun. Corrupt has no moral to bring changes.

Mama Africa

05/07/2017

ሜሪት የክረምት ትምህርት

√ በእርግጠኛነት በሁለት ወር ውሰጥ መናገር ይችላሉ።
√ ትምህርቱ የሚሰጠው በቃል ነው።
√ እንግሊዘኛ ለመማር የሚያስፈልገው አማርኛ መቻል ብቻ
√ ለመማር ደብተርም ሆነ እስኪቢርቶ አያስፈልግም።
√ የተማሪው የቋንቋ መሰረት ለተቋሙ አያስፈልግም፣
√ አማርኛ መቻል ብቻ በቂ ነው።
√ አቀራረቡ ቀላል ነው።
√ አዲስ የቋንቋ ሳይንስ ነው።
√ ሐምሌ የሁለት ወራት ኮርስ ይጀምራል።

ክፍያው ለክረምት ተማሪ መደበኛ 1500 ብር
ስፔሻል 3000 ብር ነው።
አድራሻ፣ መርካቶ፣ አመዴ ገበያ አጠገብ የንጋት ብርሃን ህንፃ
ለተጨማሪ መረጃ፣ 0922 08 24 08
እባክዎን ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉልን።

11/06/2017

ሜሪት የክረምት ትምህርት

√ በእርግጠኛነት በሁለት ወር ውሰጥ መናገር ይችላሉ።
√ ትምህርቱ የሚሰጠው በቃል ነው።
√እንግሊዘኛ ለመማር የሚያስፈልገው አማርኛ መቻል ብቻ
√ለመማር ደብተርም ሆነ እስኪቢርቶ አያስፈልግም።
√የተማሪው የቋንቋ መሰረት ለተቋሙ አያስፈልግም፣ √አማርኛ መቻል ብቻ በቂ ነው።
√አቀራረቡ ቀላል ነው።
√አዲስ የቋንቋ ሳይንስ ነው።
√ሐምሌ 1 የሁለ ት ወራት ኮርስ ይጀምራል።

ክፍያው ለክረምት ተማሪ በወር 400 ብር
የማታ መደበኛ በወር 400 ብር
ስፔሻል ክፍል መደበኛ 1500 ብር
ፐርሰናል 3000 ብር ነው።
አድራሻ፣ መርካቶ፣ አመዴ ገበያ አጠገብ የንጋት ብርሃን ህንፃ
ለተጨማሪ መረጃ፣ 0922 08 24 08
እባክዎን ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉልን።

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Website

http://www.kunuzcollege.com/

Address


Merkato Near To Autobus Tera/Amede Gebeya
Addis Ababa
0922082408