Selam Bus
Selam Bus Line Share Company was established in 1996 by Tigray Development Association (TDA) to address the nation-wide need for public transportation.
warkamart.com
15/08/2018
አስደሳች ዜና!
የደንበኞቹን ፍላጎት ለማርካት እየጣረ የሚገኝው ድርጅታችን ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አ/ማ፣ ባሉን ዘመናዊና ምቹ አውቶቡሶች ከነሃሴ 10, 2010 ዓ/ም ጀምሮ ከመቐለ ሽሬ አገልግሎት መስጠት እንደምንጀምር በደስታ ለመግለፅ እንዎዳለን::
ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አ/ማ
መቐለ (0344418853)
ሽሬ (0914112406)
ለክቡራን ደንበኞቻችን
ድርጅታችን በሐገር አቀፍ ደረጃ ያለውን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታትና ዜጎች እንዲሁም ቱሪስቶች ከየትኛውም የሐገሪቱክፍል የሚያደርጉትን ሃገር አቋራጭ እንቅስቃሴ በተሻለ ደህንነትና ምቾት ለማገልገል የተቋቋመ የግል ማህበር ሲሆን፤ከቅርብ ግዜ ወዲህ አንዳንድ ሃላፊነት የጎደላቸው የማህበራዊ ድረ-ገፅ ተጠቃሚዎች ሆን ተብሎ የድርጅታችንን መልካምስም ለማጉደፍ ያልተፈጠረን ነገር እንደተፈጠረ በማስመሰል እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ለዚህ ማሳያ በሚሆንመልኩ በቅርቡ የካቲት 25, 2010 ዓ/ም ከሚዛን አዲስ አበባ የሚጓዝ አውቶቡስ ጅማ ዞን ቀርሳ አካባቢ በድርጅታችን ሹፌርአማካኝነት በአንድ የአካባቢው ወጣት ደረሰ የተባለው ጉዳት ከእውነት የራቀና ድርጅታችን በዘርፉ ያለውን የገበያ ድርሻናተቀባይነት ለመሸርሸር ሆንተብሎ የተቀነባበረ በሬ-ወለድ አሉቧልታ መሆኑን እየገለፅን፡፡ በተባለው ቀን አውቶቡሶቻችንበአመታዊ ጥገና (annual service) ምክንያት በተባለው መስመር ስምሪት ያልነበረን መሆኑን እንገለፃለን፡፡ በዚህ አጋጣሚአስቸጋሪ በሆነ መልክዓ-ምድር እራሳችሁን መስዋእት በማድረግ፣ ፍፁም ሞያዊ በሆነ ስነምግባር ደንበኞቻችንን በማገልገል
ላይ ያላችሁ ሰራተኞቻችንና በሬ-ወለደ አሉቧልታ ላልበገራችሁ ደንበኞቻችን ያለንን ልባዊ አክበሮትና ምስጋና ለመግለፅእንወዳለን፡፡
16/07/2015
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ-ዐል-ፈጥር በኣል በሰላም ዓደረሳችሁ!!!
12/07/2015
ደህንነትዎና ምቾትዎ ሳይጓደል እናገለግልዎታለን!!!
10/07/2015
Remember to set your clocks ahead this weekend so that you don't miss your bus!
ክቡር ዶ/ር ኪሮስ አለማየሁ በአንድ ወቅት ያጀበው የሰላም ባስ ማስታዎቂያ::
04/07/2015
We would like to say Congratulation to all graduating class of 2015!!!
28/06/2015
የህን መጠይቅ በመሙላት የሰላም ባስ 2007 በጀት አመት፡ የተሸለ ብቃት አለው የሚሉትን ሰራተኛ በመምረጥ ተሸላሚ ይሁኑ!!! Don't forget to... Click here for more information & to make a nomination!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Contact the business
Telephone
Website
Address
Addis Ababa
170765
16/10/2018