ABAS TUBE
ለማስታወስ ብቻ ||ሞት እያለ ክፋት||
10/11/2022
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ነብያችን”ﷺ” በለይለቱል ኢስራ ወል ሚዕራጅ ጉዞዋቸዉ ወቅት አላህ ሲገናኙ እንዲህ ነበር ያሉት’’
አተህያቱ ሊላሂ ወሰለዋቱ ፤ ወጠይባ’’ التَّحِيَّاتُ لِلّٰهِ وَالصَّلَوَاتُ وَالطَّيِّبَاتُ،
ማለትም ’’ክብር ሁሉ ለአላህ ነዉ፤ ሶላቶች እና መልካም ተግባራቶችም ለአላህ ሲባል የሚደረጉ ናቸዉ" አሉ።
አላህም መለሰላቸዉ፦ ’’አሰላሙ አለይከ አዩሃ ነቢዩ ወራህመቱላሂ ወበረካቱ" اَلسَّلَامُ عَلَيْكَ أَيُّهَا النَّبِيُّ وَرَحْمَةُ اللهِ وَبَرَكَاتُهُ، ማለትም ’’አንተ ነብይ ሆይ! ሰላም በአንተ ላይ ይዉረድ፡፡ የአላህ እዝነትና ዉዴታም ይስፈንብህ"
ነብያችን”ﷺ” እንዲህ በማለት መለሱ፦ "’አሰላሙ አለይና
ወዐላ ዒባዲላሂ አሷሊሒይን’’´ اَلسَّلَامُ عَلَيْنَا وَ عَلٰى عِبَادِ اللهِ الصَّالِحِيْنَ، ማለትም "በእኛ እና በአላህ ቅን ባሪያዎችም
ላይ ሰላም ይስፈን"
ይህንን የሰላምታ ቃለ-ምልልስ እየሰሙ የነበሩ መላእክቶች እንዲህ አሉ፦
’’አሽሃዱ አን ላ ኢላሃ ኢለላህ ወአሽሃዱ አነ ሙሃመደን ዐብዱሁ ወረሱሉሁ’’ أَشْهَدُ أَنْ لَا إِلٰهَ إِلَّا اللهُ، وَأَشْهَدُ أَنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُهُ وَ رَسُوْلُهُ ማለትም "ከአላህ ዉጪ ሌላ አምላክ እንደሌለ እመሰክራለሁ፤ ሙሐመድም የአላህ ባሪያና መልእክተኛዉ እነደሆነ አመሰክራለሁ"፡፡
እንግዲህ ይህ ነዉ በጌታችንና በነብያችን”ﷺ” መካክል የተደረገዉ የሰላምታ ልዉዉጥ፡፡ጥበብ የተሞላበት የነብያችን”ﷺ” ኡመትን ሁሉ ያካለለ ቅዱስ ንግግር ነዉ፡፡ ልብ ብላችሁ ከሆነ አላህ ’’አንተ ነብይ ሆይ! ሰላም በአንተ ላይ ይዉረድ፡፡ የአላህ እዝነትና ዉዴታም ይስፈንብህ" ሲላቸዉ፤ እርሳቸው "በእኛ እና በአላህ ቅን ባሪያዎችም ላይ ሰላም ይስፈን" ነበር ያሉት፤ ነቢያችን በእኔ ላይ ሰላም ይስፈን አላሉም ይልቁንስ በእኛ የሚለዉን ቃል ነዉ የተጠቀሙት፡፡
ትርጉሙን የማታዉቁ ሰዎች ከአሁን በኃላ ኢንሻላህ እንዲህ አይነት ስሜት ይኖራችኋል ብዬ አስባለው።
✍🏻 ከወሒድ ዐቃቤ እሥልምና Copy
የአቡ አሚራን #መልክቱን አድምጡት ሸርም አድርጉ
Saka
18/09/2022
"15 እንቁላል በአንድ ብር ሽጬ፣ በ1 ብር 4 ደብተር ገዝቼ ነው የተማርኩት"
- ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ
| የክብር ዶ/ር ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ላምበረት መናኸሪያ ጎን ላስገነባው ኃይሌ ግራንድ ሆቴል ምርቃት ሊወጣ የነበረን ሁለት ሚሊዮን ብር ለተማሪዎች ደብተር መግዣ በማዋል እያከፋፈለ ይገኛል።
“ደብተር ለአንድ ተማሪ በአዕምሮው ከያዛቸው ቀጥሎ ያሉትን ጠቃሚ ነገሮች ሁሉ ሰንዶ የሚያስቀምጥበት መዝገቡ ነው” ሲል ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ገልጿል።
“እኔ እየረዳሁ ሳይሆን ኢንቨስት እያደረኩ ነው፤ ነገ የምንፈልገውን የሰው ኃይል ለማግኘት ዛሬ ላይ በመተባበር እና በመተጋገዝ መሥራት ይጠበቅብናል” ሲልም አክሏል።
"15 እንቁላል በአንድ ብር ሽጬ፣ በ1 ብር 4 ደብተር ገዝቼ ነው የተማርኩት"፣ ሲል ያለፈው ታሪኩን የተናገረው ሻለቃ አትሌት ኃይሌ፣ ትምህርት ላይ ኢንቨስት ማድረግ ማለት ሀገር እና ራስን መጥቀም መሆኑንም ገልጿል።
18/09/2022
ይህን አሰቸኳይ መረጃ እኔጋ ሰለ ደረሰ እናንተም
ሼር አድርጉለት ሰውየው ለሰው የሚያዝን ይመሰላል 😂😂😂
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Address
Addis Ababa