BMHConstruction
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from BMHConstruction, Construction Company, Ayat 49 Condominium, Addis Ababa.
BMH Construction is a professional construction company engaged in building construction, renovation, and civil works.
-----------------------
Our clients are at the core of everything we do!
02/06/2026
Just indeed!
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
20/05/2026
A society grows great when people plant trees whose shade they will never sit in.
Respect nature—trees are its silent guardians.
19/05/2026
Make it done ✅
23/04/2026
Construct Ethiopia
20/03/2026
Following
05/02/2026
ማሳሰቢያ
ለደረጃ አንድ የኮንስትራክሽን እና የአማካሪ ድርጅቶች በሙሉ
**********************************************
ጥር 27 ቀን 2018 ዓ.ም( ኢኮባ)፡-
መንግስት የሀገራዊ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው እንዲዘምን፣ ብሎም ውጤታማ፣ ዘላቂ እና ተወዳዳሪ ዘርፍ እንዲሆን የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
በቅርቡም በሀገር አቀፍ ደረጃ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢንሽየቲቭ ፍኖተ ካርታን ይፋ አድርጎ ተግባራዊ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡
በዚህም የዘርፉን ማነቆዎች በመለየትና በመፍታት ለሀገራዊ ዘላቂ ልማት የላቀ ሚና የሚጫወት፣ ለዘርፉ ተዋናዮች ምቹ እና ተወዳዳሪ የሆነ የኮንስትራክሽን ዘርፍ እውን እንዲሆን በሚደረገው ርብርብ መላው የዘርፉን ቤተሰቦች ተደማሪ ተሳትፎ ወሳኝ ያደርገዋል፡፡
ከዚህ አንጻር የዘርፉን ሀገራዊ ዓላማ ለማሳካት ከሚያስችሉ ጉዳዮች መካከል የአገራችን ደረጃ-1 የግንባታ ኩባንያዎችን እና ደረጃ አንድ አማካሪ ደርጅቶችን ያላቸዉን አቅም መግምገም እንዲቻል የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን በቁጥር 02/መ34/0289/18 በቀን 18/05/2018 የመጠየቂያ ቅጽ በማያያዝ በደብዳቤ ጥያቄ ያቀረበ ቢሆንም እስካሁን ምላሽ በመስጠት ረገድ ሙያዊ እና ስነምግባራዊ ሃላፊነታቸውን የተወጡት ጥቂቶች ናቸው፡፡
በመሆኑም ይህ መረጃ ከተለቀቀበት ጥር 27/2018 አንስቶ እስከ የካቲት 10/2018 ዓ.ም ድረስ የመጠየቂያ ቅጹን በመሙላት አዋሬ አደባባይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን መስሪያ ቤት ስምንተኛ ፎቅ ላይ ለግንባታ ቁጥጥር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ቢሮ እንድታቀርቡ በድጋሚ እየጠየቅን ይህ ሳይሆን ቢቀር ለሚፈጠሩ የአሰራር ክፍተቶች ኃላፊነቱና ተጠያቂነቱ በሂደቱ ያልተሳተፋችሁ ድርጅቶች ላይ እንደሚሆን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን
ኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/oficialpageofECA/
ቴሌግራም፡- https://t.me/Ethiopiaconstructionaouthority
ዩቲዩብ፡- https://www.youtube.com/channel/UCUJNzKAbrJzNV9w3rJwc4tg
Ethiopian construction authority
ዌብሳይት፡- https://www.eca.gov.et/
Facebook (https://www.facebook.com/oficialpageofECA)
**o
I would like to extend my sincere appreciation to Ethio telecom for the planned construction of a new office building in **o. This initiative reflects the company’s strong commitment to expanding infrastructure, improving service accessibility, and contributing to local development.
The project will not only enhance telecommunication services but also create economic opportunities and strengthen the connection between and the community. We are grateful for this meaningful investment and look forward to its successful completion.
I sincerely thank 🙏🏿 Ethiotelecom
Project: 2B+SB+G+11 REGIONAL OFFICE BUILDING AT WOLAYITA S**O
Status: Tender Invitation
Wolaita Zone Administration
የኔ ዘመን ተማሪ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the business
Telephone
Website
Address
Ayat 49 Condominium
Addis Ababa
23346/1000