WMM
THIS PAGE IS ABOUT NOWING WHAT MATTERS MOST IN LIFE
AND HOW CAN WE KNOW FROM THE WORD OF GOD! Phi
“አቤቱ፥ አንተ ለትውልድ ሁሉ መጠጊያ ሆንህልን።”
— መዝሙር 90፥1
03/11/2021
ፊልጵስዩስ 3 (Philippians)
7፤ ነገር ግን ለእኔ ረብ የነበረውን ሁሉ ስለ ክርስቶስ እንደ ጉዳት ቈጥሬዋለሁ።
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመንገድ ላይ ቁሙ ተመልከቱም፥ የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥ በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን። አንሄድባትም አሉ።እኔም። የመለከቱን ድምፅ አድምጡ ብዬ ጠባቆችን ሾምሁባችሁ፤ እነርሱ ግን። አናደምጥም አሉ።አሕዛብ ሆይ፥ ስለዚህ ስሙ፤ ማኅበር ሆይ፥ እነዚያ የሚያገኛቸውን እወቁ።ትንቢተ ኤርምያስ
ምዕራፍ 6:16-18
19/06/2021
ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።
እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።ወደ ዕብራውያን 4:15-16
Click here to claim your Sponsored Listing.
Website
Address
Kolfe Keraniya Bircheko Fabrica
Addis Ababa
25/07/2021