Firew
I will apdate
08/12/2025
ለስራ ፈላጊዎች ይድረስ
የቅጥር ማስታወቂያ
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ጎተራ በሚገኘዉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ጥሪ እናቀርባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
ሁሉም የሚታወቅባት ኢትዮጵያ !
————————
ለበለጠ መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ድህር -ገፆችን ይጎብኙ ይወዳጁን .......
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
04/12/2025
እንብላ
15/11/2025
“እርሱ ደሙን አፍስሶልናል ስለዚህ ሌላ ደም መፍሰስ የለበትም!”
"በክርስትናችን በሃይማኖታችን መገደላችን የሚቆመው መቼ ነው? ነፃነት እንፈልጋለን:: የሰው ልጆች ደም በከንቱ መፍሰስ መቆም አለበት:: ይኼ ፖለቲካ አይደለም:: ሰላም መሻት ፣ ዕረፍት መፈለግ ፣ አንሙት ማለት ፖለቲካ ሳይሆን ሰብአዊ መብት ነው:: ሰው መሆን ነው:: ደከመን:: ብዙ ጊዜ ሰማን:: እናንተም በእኛ ፈረዳችሁብን:: እናንተም ወቀሳችሁን:: እውነት አላችሁ::
ግን ለማን ነው የምንነግረው ይኼንን? ማን ነው የሚሰማን ይኼንን? ማን ነው የሚያቆመው ይኼንን?
ተለማመድነው እኮ:: ስንቶቻችን ስናልቅ ነው የሚቆመው? ይብቃ:: ሕዝባችን ዕረፍት ይፈልጋል:: ሞት ሰለቸን በቃን:: ደም መፍሰስ ሰለቸን:: ይበቃናል:: ምድሪቷ ዕረፍት ያስፈልጋታል:: ሕዝቡ ዕረፍት ያስፈልገዋል:: ስለ እኛ ደም ፈሰሰ እኮ:: በእርሱ ቁስል ተፈወስን እኮ:: ሌላ ደም አያስፈልግም:: መከራችን እንዲያበቃ ጸልዩ"
ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ሊቀ ጳጳስ
ጥቅምት 27 2018 ዓ.ም. የተናገሩት
የብፁዕነትዎ በረከት ይደርብን::
13/11/2025
አጎት ሆኛለሁ 2018.03.04
16/08/2025
Sometimes you are happy with environment
You are live in.
25/05/2025
With Eskedar Tadesse – I'm on a streak! I've been a top fan for 3 months in a row. 🎉
14/04/2025
Celebrating my 3rd year on Facebook. Thank you for your continuing support. I could never have made it without you. 🙏🤗🎉
Funny vedio taken from tiktok
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Contact the public figure
Telephone
Website
Address
Gullale
Addis Ababa