Northernface Press
The page focuses on the peace building in the Northen part of Ethiopia
ወያኔ ወልቃይትን ቢይዝ የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ ምን ይሆናል??
አውዳሚው ጦርነት አይቀሬ ይመስላል፡፡ ጦርነት የመጨረሻው የፖለቲካ ውሳኔ እንደሆነ ቢታወቅም መፍትሔነቱ ግን እምብዛም ነው፡፡ ጦርነትን war ስላልከው የማይቀር ጉዳይ ስለሆነ በሁሉም መልኩ ተዘጋጅቶ መጠዛጠዙ ሳይሻል አይቀርም፡፡
30/10/2021
የኢትዮጵያ አለኝታዎች
ሰበር ዜና
በነገው ዕለት ትግሬ ከደሴ ይፀዳል ተባለ፡፡
30/10/2021
ሰበር
ወልደያ በኢትዮጵያ መከላከያ ቁጥጥር ስር ሆነች
ሰበር ዜና ❗❗
: በዋግኸምራ ግንባር ከአበርገሌና ከሰቆጣ ከተማ ውጭ የነበረው የህወሓት ወራሪ ኃይል በፋኖ እና በሚሊሻው ተመትቶ ቦታው በወገን ኃይል ቁጥጥር ስር ውሏል።
መሸፋፈን አያስፈልግም!
ደሴ እየተወጋች ያለችው ከውጭ በሚመጣ ኃይል ብቻ አይደለም። ዋናው ከተማው ውስጥ ያለ የትግሬ ተወላጅ ነወ። ኮምቦልቻም ላይ አሰፍስፈው እየጠበቁ ነው። አማራው በስልጡን አመለካከቱ እየተወጋ ነው። ዜጎች ናቸው ተብለው የተከበሩ የትህነግ አባላት ከተማ እየረበሹ ነው። መፍትሄው ቀላል ነው። ይህን የትህነግ ኃይል ከአስተኳሽነት ማስቆም ያስፈልጋል።
ደሴ ከፍተኛ ተጋድሎ እየተደረገ ነው። ደሴ ሰርገው የገቡ ኀይሎች እየተለቀሙ ነው።
መደናገጥ አያስፈልግም። ከወትሮው በተለየ መምረር ያስፈልጋል።
ከአራቱም የአገሪቱ አቅጣጫ ተሰባስበው “እኛ ሳንሞት ወንበዴው ደሴ አይገባም!!” ብለው የሞት የሽረት ትግል እያደረጉ ባለበት ሁኔታ በከተማዋ ውስጥ የሚገኘው የትህነግ ኔትወርክ (በተፈናቃይ ሥም ወደ ከተማዋ የገባ ጁንታ፣ በከተማዋ አስቀድሞ የተደራጀ የትህነግ ሴል፣ ዘርፎ ለመክበር የፈለገ ወንበዴ፣ በሕግ ጥላ ስር ያሉ ታራሚዎችን ለማስለቀቅ እየሞከረ ያለ የማፍያ ቡድን፣ አኩራፊ አመራር፣ አፍቃሪ ትህነግ የሆነ ባንዳ፣...) የአገሬን ጀግኖች ከጀርባ ለመውጋት እያደረገ ያለው ጥረት እጅግ ያማል!!!!!
በደሴ ከተማ ያለውን የሲቪል አስተዳደር ላልተወሰነ ጊዜ በማገድ ወታደራዊ አስተዳድር (Martial Law) ቢቋቋም ይህንን ግሪሳ ጭጭ ማድረግ ይቻል ነበር። ‛ነበር’ ማለት በጣም ያናድዳል!!!
በአንድ እጃችን ውንበዴውን በአንድ እጃችን የወንበዴውን የውስጥ ኔትወርክ በጣጥሰን ድል እናደርጋለን፤ አንዳችስ እንኳ አንጠራጠርም!! ደግሞስ ከማሸነፍ ውጭ ሌላ ምን አማራጭ አለን? ምንም!!
👊
በትግል የጸና ሕዝብ ያሸንፋል
ወትሮም ቢሆን የሚሊየኖች ደህንነት የሚጠበቀውም ሆነ ሀገር ተከብራ የምትኖረው በጥቂት ቁርጠኛ ጀግኖች ትግልና መስዋዕትነት ነው!
ወጥሩ ጀግኖቹ!
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa
Opening Hours
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |