Tajudin Nesri Feto
to explain my economic,Social and political on this page
06/04/2026
please answer this question : cat excavator not increase RPM what is the root cause
25/03/2026
03/08/2025
Ummanni aanaa suudee baga gammaddan. meshaalee yaala Project C.U.R.E, Canada Islamic relief, Lammif relief and development organization fi haramaayaa yuunivarsitiin wal ta'uun deegaramee birrii miliyoona #60 ol ta'e biyya Ameeriikaa irraa galchine dhalattoonni anichaa kan biyya USA, Arabaa fi Dhalattoota aanichaa kan diksisii ol jiraatan fi hawaasni anichaa wal ta'uun irratti hirmaatee galchan har'a simannaa hoo'aan sirni walharka fuudhinsaa gaggeeffamee jira.
13/07/2025
09/07/2025
Akkam jirtu obbo jawaar ati hujiin kee qeeqa malee guyyama tokkollee dhugaa dubbachuu fi barreessuu harki maaf sidida sila karaa asfaaktii Roobee baale hojjatame qeequuf ati me qeeqa malee maal biyyaa goote? asfaaltiin keessa hin hojjatamne kan jettu ati mallaqa keeti fi beekkumsa kee fayyadamtee karama km tokkoo maaf hin hojjisiisin amma ummanni Oromoo qeeqe bulaa,odeessee bulaa fi hojjatee bulaa adda baafatee jira.Roobe dubaayin fakkaatun dhugaa hin haalamne
03/07/2025
ለዋጋ ግሽበት መፍትሔ ምርታማነትን ማሳደግ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዋጋ ግሽበት መፍትሔ ምርታማነትን ማሳደግ እንደሆነና ለዚህም በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
የፊስካል፣ የገንዘብ ፖሊሲ እና የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ላይ የተወሰደው እርምጃ ከፍተኛ ለውጥ ማምጣቱን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ÷ በዚህም የዋጋ ግሽበት መቀነስ መቻሉን አንስተዋል።
የዋጋ ግሽበት በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ ባለፈው ዓመት ከነበረበት 22 ነጥብ 8 በመቶ ዘንድሮ ወደ 14 ነጥብ 4 በመቶ ዝቅ ማለቱን ገልጸዋል።
የዋጋ ግሽበት መፍትሔ ምርታማነትን ማሳደግ እንደሆነ በማንሳት ምርታማነት አድጎ የገበያ ትስስር እንዲጠናከር፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ1 ሺህ 400 በላይ የሰንደይ ማርኬት ማዕከሎች ማስፋፋት መቻሉን ተናግረዋል።
የዋጋ ግሽበት እድገት ምጣኔው ቀንሷል ማለት የሸቀጥ ዋጋ ቀንሷል ማለት እንዳልሆነ እና የዋጋ ግሽበት ምጣኔ ከሸቀጥ ዋጋ ጋር ተመጋጋቢ እንጂ ተመሳሳይ ጉዳዮች አለመሆናቸውንም አስረድተዋል።
ጤናማ የሆነ የዋጋ ግሽበት ለሀገር እድገት አስፈላጊ እንደሆነና ይህም በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እስከ 10 በመቶ የሚደርስ የዋጋ ግሽበት ተቀባይነት ያለው በመሆኑ ወደዚያ ደረጃ ማውረድ እንደሚገባ አብራርተዋል።
በዚህ ጊዜ ደመወዝተኞች እና እጅ አጠር ሰዎች ተጎጂ እንደሚሆኑ ገልጸው÷ ይህንን ታሳቢ በማድረግ ሀገሪቱ ከሰበሰበችው 900 ቢሊየን ብር ውስጥ 350 ቢሊየኑን ለድጎማ እንዲውል መደረጉን ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት ሰራተኞች የተገኘው ውጤት እና የልማት ስኬት ተሸካሚ መሰረት በመሆናቸው እነርሱን የዘነጋ ልማት መታሰብ የለበትም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ÷ የዋጋ ግሽበትን ከፍላጎት ጋር ማጣጣም የሚቻለው እያንዳንዱ ግለሰብ ለፍላጎቱ የሚመጥን ገቢ ማመንጨት ሲችል ብቻ ነው ብለዋል።
በኢትዮጵያ ያለው የደመወዝ መጠን ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃጸር ሊያንስ እንደሚችል አንስተው÷ ኢትዮጵያን ካለችበት ለማውጣት፣ የተረከብነውን እዳና ስብራት ዋጋ በመክፈል ልጆቻችን እንዳይለምኑ ለማድረግና መከራን ለመቀበል ዝግጁ መሆን ያስፈልጋልም ነው ያሉት።
በዮናስ ጌትነት
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/ በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
03/07/2025
በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉የዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ታሪክ በሁሉም ዘርፍ ታይቶ የማይታወቅ ድል የተመዘገበበት ነው፡፡
👉የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በመጀመራችን ትርጉም ያለው ሚና፤ ትርጉም ያለው ውጤት ተገኝቶበታል፡፡
👉ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው።
👉በግብርናም በኢንዱስትሪም ምርታማነታችን ውስን ነበር። ይህም በርካታ ተግዳሮቶች እነዲስተናገዱ አድርጓል። አራተኛው ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ሁኔታን አልፈጠርንም። እነዚህን ጉዳዮች ጨክነን በመፍታት የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቱን መፍታት እንችላለን ብለን ነው ወደ ተግባር የገባነው።
👉የነበረውን ሳናፈርስ በነበረው ላይ የጎደለውን እየሞላን እና እያዘመንን የተሻለች፤ ታሪኳን ያልዘነጋች ኢትዮጵያን መስራት ይቻላል፡፡
👉እንደ እኛ ያለ የሌሎች እጅ እና ዕርዳታ እየጠበቀ ለሚኖር ሀገር ከፍተኛ ፈተና እንዳያጋጥመው ሆኗል፡፡
👉ኢትዮጵያ ሰፊ ፈተና ቢኖርባትም በመላው ሕዝብ ትብብር ባለፈው ዓመት በመላው የኢትዮጵያ የ8 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ማምጣት ተችሏል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa