Tulumu Media
Tulumu online Trading
17/06/2026
ይገምቱ ይሸለሙ
1.Portugal 🇵🇹 vs DR Congo
2.England 🏴 vs Croatia 🇭🇷
የሽልማቱ ህጎች፣
1. የፌስቡክ ገፅችንን Follow እና ለሌሎች ማጋራት(Share) ማድረግ
2.ቴሌግራም Join ማድረግ https://t.me/tulumumedia
3. የገመቱትን ውጤት ማስተካከያ (edited) ማድረግ ተቀባይነት የለውም፣
4. የሁለቱንም ጨዋታ ግምት ያገኘ አሸናፊ ይሆናል
5. ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ!
⚽️⚽️⚽️ መልካም ዕድል⚽️⚽️⚽️
17/06/2026
የትላንት ሁለት ጨዋታዎችን France 🇫🇷 vs Senegal🇸🇳 አና Iraq vs Norway 🇳🇴 ግምት 4 ተሳታፊዎች ፣
1.Mokay Negasi
2.የፍቅር ገጠመኞች
3.Mahlet Addis
4.Ada Mereja- አድዋ መረጃ
በትክክል በመመለሳቸዉ በእጣ ተለይተዋል።
በዚሁ መሰረት Ada Mereja- አድዋ መረጃ አሸናፊ ሆኑዋል
16/06/2026
"ተመራጩ መንግስት የሚቀጥለውን ምርጫ ለማድረግ ሲሰናዳ የቢሾፍቱ ኤርፖርት ካላለቀ አትምረጡ" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
16/06/2026
ሴኔጋል ከ ፈረንሳይ በሀገሬ ቴሌቪዥን
16/06/2026
ሩበን አሞሪም የኤሲሚላን አሰልጣኝ ሆኑ
የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የኤሲሚላን አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ፡፡
አሰልጣኙ በጣሊያኑ ክለብ ኤሲሚላን እስከ ፈረንጆቹ 2028 የሚያቆያቸውን ውል ነው የተፈራረሙት፡፡
የ41 ዓመቱ አሰልጣኝ ማንቼስተር ዩናይትድን ለ14 ወራት ማሰልጠን ቢችሉም በውጤት ማጣት ምክንያት መሰናበታቸው አይዘነጋም፡፡
ኤሲሚላን በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሴሪ ኤው 5ኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወሳል፡፡
16/06/2026
ከአብይ ጎን እቆማለሁ-ጄኔራሉ
የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ልጅ የሆኑት እና የዩጋንዳ ጦር ዋና አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙኡዚ በቲውተር ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት መልዕክት አነጋጋሪ ሆኗል።
'በትግራይ ሌላ ጦርነት እንዳይነሳ እለምናለሁ፣በጣም እወዳቸዋለሁ ግን ጦርነት ሰልችቶናል ብሏል። ጦርነት ከተነሳ ግን ወንድሜን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን እደግፋለሁ"ብሏል።
Tulumu media
🎙🎙🎙🎙🎙🎙🎙🎙
ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/tulumumedia
16/06/2026
የBelgium 🇧🇪 እና Egypt 🇪🇬 ጨዋታ አሸናፊ ወዲ ዓባይ 👌👍 ሆኑዋል👍🥇
ይገምቱ ይሸለሙ
1.France 🇫🇷 vs Senegal🇸🇳
2.Iraq vs Norway 🇳🇴
የሽልማቱ ህጎች፣
1. የፌስቡክ ገፅችንን መከተል(Follow) እና ለሌሎች ማጋራት(Share) ማድረግ
2. የገመቱትን ውጤት ማስተካከያ (edited) ማድረግ ተቀባይነት የለውም፣
3. የሁለቱንም ጨዋታ ግምት ያገኘ አሸናፊ ይሆናል
4.ቴሌግራም Join ማድረግ https://t.me/tulumumedia
5. ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ!
⚽️⚽️⚽️ መልካም ዕድል⚽️⚽️⚽️
Telegram አካዉንት ከ100K በላይ members ያለዉ እንገዛለን። Inbox us
15/06/2026
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘገበ።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባለትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበር።
15/06/2026
ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲሄድ በነበረ ተሽከርካሪ በደረሰ አደጋ የ31 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታውቋል።
አደጋው የደረሰው ከደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች መካከል በሚገኘው የሐረጎ መንገድ ላይ ነው።
ዛሬ ሰኔ 08/10/18ዓ.ም ማለዳ ከደሴ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ የነበረ የሕዝብ አውቶቡስ በተለምዶ ሐረጎ እየተባለ በሚጠራው መንገድ ላይ በደረሠበት አደጋ እስካሁን የ31 ሰው ሕይወት ሲያልፍ በርካቶች ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሶባተቸዋል።
የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪው በግምት100 ሜትር ጥልቀት ወዳለው ገደል ገብቶ ነው አደጋው የደረሠው።
በሕይወት የተረፉትን ወደ ሕክምና ቦታ ለማድረስ አሁንም ርብርብ እየተደረገ መኾኑን የገለጸው ፓሊስ የአደጋውን ምክንያት በመጣራት ላይ ነው ብሏል።
ዘጋቢ:-ሳሙኤል ኪሮስ
አሚኮ
Click here to claim your Sponsored Listing.