Post Now
Describe Your Style and Services.
30/03/2026
ጥሬው አሉላ ከተናገራቸው አስቀያሚ ንግግሮች መካከል
➘ ሊቨርፑል እና ሲቲ ነጥብ ባይጥሉ አርሰናል ሊጉን አይመራም ነበር
➘አርሰናል የሊጉን ዋንጫ ካነሳ #ማርያምን ስራያን እለቃለሁ
➘ ማን ዩናይትድ ብራንድ ክለብ ነው
➘ ማን ዩናይትድ በየካቲት ወር ከማድሪድ ፔዤ እንዲሁም ከአርሰናል የተሻለ ቁመና ላይ የሚገኝ ክለብ ነው
➘ የአርሰናል ደጋፊ ስልኬን ሰረቀኝ
➘ አንድ የአርሰናል ደጋፊ ባለ ራይድ መረጋገጫውን በሮኒ ፎቶ አድርጎ ሾክድ ነው የሆንኩት
➘ ወንድ የሆነ ከስራያ ያስለቅቀኝ
እና ሌሎችም ብዙ ነገሮች ቢልም በመጨረሻም በሴት ሀላፊ በጥበቃ እንዲባረር ተደርጓል
ምን ይደረጋል እንግዲህ😀
24/01/2026
#ተሸለም
🏴⚔️🏴
ማን ያሸንፋል?
🎁ቀድመው ትክክለኛውን ውጤት ለገመቱ የመጀመሪያዎቹ 2 ሰዎች ጥራት ያላቸው የእጅ ሰዓት እንሸልማለን።
✍️ የውድድሩ ህጎች
✔️የዋናው ስፖርትን
https://www.facebook.com/postnowethiopia2022
የፌስቡክ ገጽ Follow ያድርጉ።
✔️ተቀባይነት የሚኖራቸው የፌስቡክ ገጻችን ኮሜንት መስጫው ላይ የተጻፉ ግምቶች ብቻ ናቸው ።
✔️ይህንን ፖስት ለ10 ጓደኞችዎ ያጋሩ ።
✔️በውስጥ መስመር የሚላኩ መልሶች ዋጋ የላቸውም።
07/08/2025
13/06/2025
አትሙት ያላት ነብስ
በትላንትናው ዕለት በህንድ የአውሮፕላን አደጋ ብቸኛው የተረፈው ሰው ኩማር ራሜሽ ሲሆን፣ ያጋጠመውን እንዲህ ሲል ገልጿል፦
"ምን እንደተፈጠረ አላውቅም ነበር። በሕይወት ያለሁም አልመሰለኝም። ብድግ ስል ብዙ አስክሬኖች እዚያና እዚያ ተበታትነው አይቼ በጣም ደነገጥኩኝ። ወዲያውኑ መሮጥ ጀመርኩ።
'ወንድሜ የት ነህ? ወንድሜ የት ነው?' እያልኩኝ በከፍተኛ ድምፅ እጮህ ነበር። ወንድሜ ከእኔ ትንሽ ራቅ ብሎ ከነበረው ወንበር ላይ ተቀምጦ ነበር።
ምን እንደሆነ ባላውቅም፣ በዛን ወቅት አንድ ኃይል ሰውነቴን እንደወረረኝ ይሰማኛል። በሕይወት እንድተርፍ የረዳኝ ነገር እንዳለም ይሰማኛል።ሲል ተናግሯል::
ቀና ካልደረሰህ እንዲህ ነው::
13/06/2025
በህንዱ አውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ያጡት አሳዛኙ የአንድ ቤተሰብ ታሪክ::
ዶ/ር ኮሚ እና ባለቤታቸው ዶ/ር ፕራቲክ ከሶስት ልጆቻቸው፣ ናኩል፣ ፕራዲያት እና ጆቪሽ ጋር በአንድ ላይ በአውሮፕላን ሲጓዙ በደረሰ አደጋ አምስቱም የቤተሰብ አባላት ሕይወታቸውን አጥተዋል።
ዶ/ር ኮሚ ከምሰራበት ሆስፒታል በተሻለ ሥራ ወደ ለንደን፣ እንግሊዝ አዲስ ህይወት ለመጀመር ከቤተሰቧ ጋር በጉጉት ስትጏዝ ነበር።
ነገር ግን "ነገ የተሻለ ሕይወት ይኖረኛል፣ ነገ ከቤተሰቤ ጋር ደህና ኑሮ እኖራለሁ" ብለው ሲያስቡ፣ ያልጠበቁት አደጋ የሁሉንም ሕይወት ቀጥፎ ሳይመለሱ ቀርተዋል።
ይህ አሳዛኝ ክስተት የመጨረሻ ፎቶግራፋቸውን
እንደ ትዝታ ትቶ አልፏል።
💔
10/06/2025
"ግማሹን ከወሰድክ በቂ ነው፤ ቀሪውን ግማሽ ግን መልስላት"
አቶ መለስ ዜናዊ
--------
ጀግናዋ አትሌት ደራርቱ ቱሉ ከቀድሞ ባሏ የፍቺ ውዝግብ ጋር ተያይዞ የቀድሞ ባሏ ንብረቷን በሙሉ ወስዶ ባዶ አስቀራት። ደራርቱም ችግር ላይ ወደቀች። ደራርቱ ግን "መለስ ዜናዊ ድረስልኝ" አላለችም። መለስ ግን ስለጉዳዩ ቀድሞ ሰምቶ ነበርና ደወለላት። "መለስ ነኝ ቢሮ እፈልግሻለሁ አሁኑኑ ነይ" አላት። የገጠማትን ችግር በዝርዝር እንድትነግረውም ጠየቃት። በጨዋነት የምትታወቀው ደራርቱ ግን "ባሌ በደለኝ" ብላ መናገር አሳፍሯተ ከመናገር ተቆጠበች። ሆኖም መለስ ስለጉዳዩ ከሳምንት በፊት እንደሰማና ዝርዝሩን እንድታስረዳው ጠየቃት። የሰማውን እውነት በዝርዝር ደገመችለት።
ከዛም ለደራርቱ ባል ተደወለ። "መለስ ነኝ፤ ጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ ነኝ። ባሏ በድንጋጤ ስልኩን ጣለ። ስልኩ በድጋሜ ተደወለ። መለስ ነኝ ተረጋጋ። ከደራርቱ ጋራ ስለገባችሁበት ውዝግብ እንድንነጋገር ፈልጌ ነው፤ በሰላም ተወያይታችሁ ብትፈቱት ይሻላል። ዞሮ ዞሮ በፍርድ ቤትም 50/50 ስለሚደርሳችሁ ግማሹን ብትመልስላት ጥሩ ነው። ቢሮ ና እፈልገሃለሁ። እንዴት መምጣት እንዳለብህ ሰው እልክለሃለሁ።"
የደራርቱ ባል "አረ ሁሉንም ትውሰድ: አሁኑኑ እመለስላታለሁ። እኔኮ ተናድጄ ስለተጣላን ብዬ እንጂ..."
መለስ ዜናዊ "አይ ሙሉ አይሆንም። ግማሹ ላንተም ይገባሃል። ግማሹን ግን መልስላት። ያላንተ ድጋፍም ይሀ አይመጣም ነበር። ለማንኛውም ቢሮ ና: እንወያይበታለን" ተባለ። ያለ አንዲት መኪና ሁሉንም ንብረት መለሰልኝ። መለስ ዜናዊ ሁሌም ለወገኑ ለህዝቡ የኖረ ነው"
ደራርቱ ቱሉ የመለስ ዜናዊ ቀብር ስነ-ስርዓት ላይ ለETV የተናገረችው
14/04/2025
💔
===============================
ሚያዝያ 08 ቀን 2017 ዓ.ም፣ (Post Now)
===============================
| ትላንት የሆሳዕና በአልን አክብሯል፤
ዛሬ በሕይወት የለም💔
ዮናታን ሰለሞን ይባላል፡፡ የEBS የካሜራ ባለሙያ ነው። 31 ዓመቱ ነው። በ EBS በካሜራ ባለሙያነት ለ 6 ዓመታት አገልግሏል።
ትናንት በባህርዳር ከተማ "ሆሳዕና በአርያም " በማለት በዓሉን አክብሯል። ለወዳጆቹም ''እንኳን ለሆሳዕና በዓል አደረሳችሁ! ሆሳዕና በአርያም” መልዕክቱን በፌስቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል፡፡
ትናንት ከባህርዳር ተነስቶ ከሰዓት በኋላ አዲስ አበባ ዘለቀ። ወደ ebs አምርቶ ካሜራውን አስገብቶ ወጣ ...
ይሁንና
ትናንት በመኖሪያ ቤቱ ሕይወቱ ማለፉ ተሰማ።
የቀብር ስነ-ስርዓቱ በቀጨኔ ደብረሰላም መድኃኔዓለም
ከ8:00 ሰዓት ይከናወናል !
ነፍስህን ይማር
ለቤተሰብህና ለወዳጆችህ መጽጽናት ይሁን!
ቤተሰብ ጋር መድረስ የምትፈልጉ
አዉቶብስ ተራ ሚካኤል ጀርባ ፈተህ መሰጂድ ትንሽ አለፍ ይበሉ
13/04/2025
ፎቶ ፦ የ2017 ዓ.ም በዓለ ሆሣዕና ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከብሯል።
ቅድስት ቤተክርስቲያን ፥ " የሆሣዕና በዓል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሣዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው " ብላለች።
09/04/2025
😎😎😎
* አርሰናል ማድሪድን ከጣለ
* መስቀል አደባባይ እራቁ*** እሮጣለው::
ቃሌ ነው::
😎😎😎
🌴🌴🌴
08/04/2025
እስከ 3:55 pm ETH
ስምና ሚሞሪ የሚቀበል ሰዓት ልንሼለሞት ነው
የመጀመሪያ ትክክለኛ ገማች እንሸልማለን
መስፈርቱ ሼር ላይክ ፎሎው ማረግ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Website
Address
GOFA