Addis News

Addis News

Share

Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Addis News, Journalist, JEGOL, Adama.

19/06/2025
Photos from Harari Government communication affairs Office's post 19/06/2025
Photos from Harar Press's post 19/06/2025
19/06/2025

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ያካሄዱትን ውይይት ዛሬ ምሽት ሰኔ 12 በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀን ከምሽቱ 2:30 ላይ ይከታተሉ።

Photos from Ministry of Agriculture - Ethiopia's post 18/06/2025
Photos from Harari Region Prosperity Party - ብልፅግና's post 18/06/2025
Photos from Abiy Ahmed Ali's post 18/06/2025
18/06/2025

በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ኪነ-ጥበብ ስልጣኔን ለማምጣት እና ብልጽግናን ለማረጋገጥ አይተኬ ሚና አለው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከጥበብ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር የተካሄደ ውይይት ከተናገሩት የተወሰደ

prosperity

18/06/2025

በሐረር ከተማ ተሻሽሎ ወደ ስራ የገባውን የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ደንብ በመተላለፍ አካባቢ ያቆሸሹ 8 ሆቴሎች በብር መቀጮ ተቀጡ-የሐረሪ ክልል ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት

ሐረር፣ሰኔ 11/2017(ሐክመኮ):-በሐረር ከተማ ተሻሽሎ ወደ ስራ የገባውን የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ደንብ በመተላለፍ አካባቢ ያቆሸሹ 8 ሆቴሎች በብር መቀጮ መቀጣታቸውን የሐረሪ ክልል ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት አስታወቀ።

የሐረሪ ክልል ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ መሀመድ አብደላ እንደገለፁት ፅ/ቤቱ በክልሉ ተሻሽሎ ወደ ስራ የገባውን የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ደንብ ተግባራዊ ለማድረግ ጥብቅ ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

ፅ/ቤቱ እያከናወነው በሚገኘው የቁጥጥር ስራም ደንቡን ተላልፈው የተገኙ 8 ሆቴሎችና ግለሰቦች በብር መቀጮ እንዲቀጡ መደረጉን አስታውቋል።

ፅ/ቤቱ ተሻሽሎ ወደ ስራ የገባው የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ደንብን በተመለከተ ለማህበረሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጫዎችን ሲሰጥ መቆየቱንም ገልፀዋል።

የከተማዋን ውበትና ፅዳት ለመጠበቅ ተሻሽሎ ወደ ስራ የገባው የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ደንብ ተፈፃሚ ለማድረግ ፅ/ቤቱ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል ያሉት ሀላፊው ማህበረሰቡም ለደንቡ ተገዢ በመሆን የአካባቢውን ፅዳትና ውበት ሊጠብቅ እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ፅ/ቤቱ ደንቡን በሚተላለፉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይ መውሰድ የጀመረውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል።

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Adama?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Telephone

Website

Address

JEGOL
Adama
1000