Miracle Teka Plus
A Prophet of God for Nations
07/31/2026
ሕይወታቹህ ከእናንተ አልፎ ለብዙዎች ብርሃን ይሁን !
የፍሬያማነት የበረከት ና የመብዛት ቀን !
#እሁድ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ
ወዳጅ ዘመዶቻችሁ በመጋበዝ በሔቨን ኢምባሲ ቤተ-ክርስያን አዲስ አበባ ተጋብዛችኋል።
#አድራሻችን: አዲስ አበባ, 22, ከሴንትራል ሸዋ ሆቴል አጠገብ ወይም ከኤፍራታ ህንፃ ፊት ለፊት አስፓልት ተሻግሮ ( ለበለጠ መረጃ በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ 09-95-44-28-28//09-07-26-35-23
እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር እንደ ተተከለች፥ ፍሬዋን በየጊዜዋ እንደምትሰጥ፥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል።
መዝሙር 1:3
07/27/2026
በሀይል የምታፈሩበት ሳምንት ሆነላቹሁ !
07/24/2026
#ተዘግተውባችሁ የነበሩ በሮች አሁን በኢየሱስ ስም ሀይል ተከፈቱ።
07/23/2026
ከአገልግሎታችሁ፣ ጤንነታችሁ፣ ቤተሰባችሁ፣ ፋይናንሳችሁ፣ ትዳራችሁ ለይ የክፉው እጅ ተከለከለ።......
አሁን በኢየሱስ ስም ባስቸገራችሁ ነገር ሁሉ ላይ የልዑል እጅ ጣልቃ እንዲገባላችሁ እፀልያለሁ።✋
🙌
ቤቶችንም ይሠራሉ ይቀመጡባቸውማል፤ ወይኑንም ይተክላሉ ፍሬውንም ይበላሉ።
ኢሳይያስ 65:21
🛑የፍሬያማነት ቀን
#እሁድ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ
ወዳጅ ዘመዶቻችሁ በመጋበዝ በሔቨን ኢምባሲ ቤተ-ክርስያን ተጋብዛችኋል ።
07/20/2026
የጠላት አላማ ከሽፏል ! የእናንተ ሞት ቀርቷል እግዚአብሔር ጣልቃ ገብቷል ።
♦️በህይወታችሁ የጭንገፋ፣ የድህነት እና የበሽታ በሮች ተዘግተውባችሁ ለተቸገራችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በትንቢት ሰብሮ የሚያወጣችሁበት ቀን ደርሷል።
በትንቢት የባለፀግነት በሮችን የማስከፈት ልዩ ትንቢታዊ ፕሮግራም! 🔓✨
ቀን፦ እሁድ ሀምሌ 12 ቀን
🕐 ሰዓት፦ ማለዳ ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ ሄቨን አምባሲ ኢንተርናሽናል ቸርች
መዝሙር 29:4 የእግዚአብሔር ድምፅ በኃይል ነው፤ የእግዚአብሔር ድምፅ በታላቅ ክብር ነው።
♦️ የእግዚአብሔር ሰው ነብይ ሚራክል ተካ በትንቢትና በነጻ መውጣት ያገለግላል🔥
♦️ኑ! የተዘጉባችሁን በሮች በሃይል አስከፍቱ ‼️
በጌታ በኢየሱስ ስም የትኛውም የተወሰደባቸው ምርኮ አሁን ሲመለስላችሁ አያለሁ!
አሜን!
ይህ ሳምንት ዝም ብሎ የሚያልፍ ሳይሆን፣ በእግዚአብሔር ታላቅ ሥራ የምትደነቁበት ይሁን። በሳምንቱ መጨረሻ ላይ "እግዚአብሔር ይህንን አደረገልኝ!" ብላችሁ ለሰው የምታወሩት አዲስ የምስክርነት ቃል በአፋችሁ ላይ ይሙላ።
እግዚአብሔር ይባርካችሁ፤ ይጠብቃችሁም፤ እግዚአብሔር ፊቱን ያብራላችሁ፥ ይራራላችሁም፤ እግዚአብሔር ፊቱን ወደ እናንተ ያንሳ፥ ሰላምንም ይስጣችሁ።
Click here to claim your Sponsored Listing.